ገራዶ – አስደማሚው የተፈጥሮ መልከዓ-ምድር

0
97

👉ከደሴ ከተማ በስተደቡብ በ5 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ከጀሜ ኮረብታ ባሻገር፤ በጦሳ ተራራ ሰንሰለት ጥግ፤ ከወረብቾ ተራራ ስር ትገኛለች፡፡

👉በተፈጥሮ ልምላሜዋ፤ በረግረጋማ ሜዳማ መሬቷ፤ ከዓመት ዓመት በሚፈሰው የገራዶ ወንዝ እና የቢለን ምንጭ ውኃ፤ በአበቃቀሉ ልዩ በኾነው የጥንቅሽ አገዳ እና በለጋ ቅቤ ምርቷ እንዲሁም በለምለም ቄጤማዋ ትታወቃለች።

ምንጭ:- የአማራ ክልል ባሕል እና ቱሪዝም ቢሮ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here