የጀማ ንጉሥ መስጅድ

0
225

ከደሴ ከተማ 37 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ከምትገኘው የሳልሙኔ ከተማ ደቡባዊ አቅጣጫ 2ዐ ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ይገኛል
የነብዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) የልደት በዓል (መውሊድ) ለመጀመሪያ ጊዜ በሀገራችን የተከበረበት ቦታ እንደኾነ ይታመናል
መስጅዱ በ1756 ዓ.ም በታላቁ የእስልምና ምሁር ሐጅ ሰይድ ሙጃሂድ የተቆረቆረ ነው
የነብዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) የልደት በዓል (መውሊድ) በድምቀት እና ባማረ መልኩ ከሚከበርባቸው የሀገራችን አካባቢዎች ዋናው ነው
ምንጭ:- አማራ ድንቅ ምድር መጽሐፍ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here