የጥምቀት በዓል በኢራንቡቲ

0
152

በሰሜን ሸዋ ዞን ምንጃር ሸንኮራ ወረዳ የምትገኝ የገጠር መንደር ናት

የምታከብረው የጥምቀት በዓል ግን ከበርካታ ታላላቅ ከተሞች የሚገዝፍ ነው

በዓሉ መከበር የጀመረው ከ600 ዓመታት በፊት በ14ኛው ክፍለ ዘመን ነው

በሸንኮራ ወንዝ ላይ የሚከበረው የኢራንቡቲ ጥምቀት በአጼ ልብነ ድንግል ዘመነ መንግሥት በኢትዮጵያ ከሚከበሩ ደማቅ የጥምቀት በዓላት አንዱ እንደነበር ይነገራል

👉 44 ታቦታት ወደ ባሕረ ጥምቀት ይወርዳሉ

👉 በምዕመናን ታጅበው በተለያዩ አቅጣጫ ረጅም ርቀትን አቆራርጠው ታቦታቱ የኢራንቡቲ ባሕረ ጥምቀት ሲደርሱ ትንሿ የገጠር መንደር ትደምቃለች

ምንጭ፡- አማራ ድንቅ ምድር መጽሐፍ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here