የጥምቀት በዓል የሚደምቅባት ምንጃር ሸንኮራ – ኢራንቡቲ

0
149

ባሕር ዳር: ጥር 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኢራንቡቲ 44 ታቦታት ወደ ባሕረ ጥምቀት የሚወርዱባት ድንቅ ምድር ናት፡፡ ጥምቀት በኢራንቡቲ መከበር የጀመረው ከ600 ዓመታት በፊት በ14ኛው መቶ ክፍለ ዘመን እንደኾነ ይነገራል።

ከቪዚት አማራ የተገኘው መረጃ እንደሚያመላክተው ዳግማዊ ዮርዳኖስ እየተባለ በሚጠረው የሸንኮራ ወንዝ የሚከበረው የጥምቀት በዓል ልዩ ድምቀት አለው።

ኢራንቡቲ ጥምቀት በድምቀት ከሚከበርባቸው አካባቢዎች መካከል ከቀዳሚዎቹ ናት። ኢራንቡቲ በሰሜን ሸዋ ዞን ምንጃር ሸንኮራ ወረዳ የምትገኝ ውብ ሥፍራ ናት።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here