አርዲቦ ሐይቅ

0
274

በደቡብ ወሎ ዞን ከኮምቦልቻ ከተማ ከ20 ኪሜ ባልበለጠ ርቀት ላይ ይገኛል። የቃሉ ወረዳ እና የተሁለደሬ ወረዳዎችን ያዋስናል። ከደሴ ከተማ በቅርብ ርቀት ከምትገኘው ከሐይቅ ከተማ ደግሞ በምሥራቅ አቅጣጫ 17 ኪሜ ብቻ ነው የሚርቀው።

የአርዲቦ ሐይቅ ስፋቱ 25 ኪሎ ሜትር ያህል ነው። አማካይ ጥልቀቱ እስከ 34 ሜትር ይደርሳል።

ሦስት የዓሣ ዝርያዎችም ይገኙበታል። ቀረሶ ነጭ ጣፋጭ የዓሣ ዘርያ፣ አምባዛ እና ዱቤ የሚባለው ቀይ ዓሣም ይገኛሉ።

ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ቀጣዩን ማስፈንጠሪያ በመጫን ማግኘት ይችላሉ።👇

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here