የአማራ ክልል ባሕል እና ቱሪዝም መሪዎች በሩሲያ ሀገራቸውን እያስተዋወቁ ነው።

0
125

ባሕር ዳር: ኅዳር 17/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያን በመወከል በሩሲያ ካዛን ከተማ በተዘጋጀው የባሕል እና ኪነ ጥበብ ፌስቲቫል ላይ የተገኙ የአማራ ክልል ባሕልና እና ቱሪዝም ቢሮ መሪዎች በተለያዩ ሚዲያዎች ሀገራቸውን እያስተዋወቁ ነው።

መሪዎች እና ወደ ሩሲያ ያቀናው የሙሉዓለም ባሕል ማዕከል የኪነ ጥበብ ልዑክ በካዛን ቆይታው የኢትዮጵያን የተለያዩ ባሕል እና የኪነ ጥበብ ሥራዎች በዓለም አቀፉ መድረክ እንደሚያስተዋውቁ ይጠበቃል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here