በጃዊ ወረዳ የሚገኘውን የባኩሳ ብሔራዊ ፓርክን ይጎብኙ፦

0
334

በጃዊ ወረዳ የሚገኘውን የባኩሳ ብሔራዊ ፓርክን ይጎብኙ፦

የባኩሳ ብሔራዊ ፓርክ፦

👉በክልሉ ምክር ቤት ሰኔ 1 ቀን 2004 ዓ.ም በደንብ ቁጥር 96/2004 ዓ.ም በዝክረ-ሕግ ጋዜጣ ታትሞ ብሔራዊ ፓርክ ሆኖ ጸድቋል

👉51 ሺህ 796 ሄክታር ስፋት አለው

👉80 በመቶ በላይ በተፈጥሯዊ ደን የተሸፈነ ነው

በውስጡ የያዛቸው

👉ከ28 በላይ ታላላቅ አጥቢ የዱር እንስሳት
ከ31 በላይ አዕዋፋት

👉ከ63 በላይ ዛፍና ቁጥቋጦዎች እና በርካታ የሳር ዝርያዎች
👉የተለያዩ የእባብ፣ ዘንዶ፣ አዞና የመሳሰሉ ተሳቢዎች ይኖሩበታል

👉ከእፅዋት ዝርያዎች መካከል ሽመል፣ ጥቁር እንጨት፣ የቆላ ዋንዛ፣ ኮመር፣ የእጣን ዛፍ፣ ዶቅማ፣ ላሎዋርካ እና ሾላ ይገኙበታል

👉 ከእንሰሳትና አዕዋፍት ዝርያዎች መካከል አንበሳ፣ ተኩላና ብርቅዬ የሆነችው ሶረኔ ቆቅ የፓርኩ ልዩ መገለጫዎች ናቸው

ምንጭ: የአማራ ድንቅ ምድር መጽሐፍ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here