historical places በአንበሳሜ ከተማ የዳግማዊ አጼ ቴዎድሮስ የመታሰቢያ ሐውልት ተመረቀ። By Walelign Kindie - July 26, 2026 0 64 FacebookTwitterPinterestWhatsApp በደቡብ ጎንደር ዞን በደራ ወረዳ አንበሳሜ ከተማ የዳግማዊ አጼ ቴዎድሮስ ንጉሠ ነገሥት ዘ-ኢትዮጵያ የመታሰቢያ ሐውልት ተሠርቶ በድምቀት ተመርቋል። በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የተለያዩ የሥራ ኀላፊዎችና የከተማው ነዋሪዎች ተገኝተዋል። #አሚኮ #ባሕርዳር #History #ባሕርዳር ሐምሌ 19/2018 ዓ.ም የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!