አጼ ምኒልክ የተወለዱባት ታሪካዊ ቦታ በሆነችው አንጎለላ ሰሚነሽ ጽርሐ-አርያም ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ቤተ ክርስቲያን ዓመታዊው የንግስ በዓል ተከብሯል።

0
225

ባሕር ዳር፡ የካቲት 17/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አንጎለላ ሰሚነሽ ጽርሐ-አርያም ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ቤተ ክርስቲያን የቅድስት ኪዳነ-ምሕረት ዓመታዊ ክብረ በዓል ከተለያየ የሀገራችን አካባቢዎች የተሰባሰቡ በርካታ የሃይማኖት ተጓዦች በተገኙበት በድምቀት ተከብሯል።

አንጎለላ ከደብረ ብርሃን ከተማ 10 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የምትገኝ ታላቁ ንጉሠ ነገሥት ዳግማዊ ምኒልክ እና የጦር አበጋዙ ፊታውራሪ ገበየሁ የተወለዱባት ታሪካዊ ቦታ ናት። መረጃው የቪዚት አማራ ነው።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!

https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here