ለሁለተኛ ጊዜ የተደረገ የጥሪ ማስታወቂያ

0
106

ዘንገና ኃላፊነቱ የተወሰነ የመስኖ ምርት ግብዓትና ግብይት የኅብረት ስራ ማህበራት ዩኒዬንን ከአድማስ ኃላፊነቱ የተወሰነ ሁለገብ የገበሬዎች የኅብረት ስራ ማህበራት ዩኒዬን ጋራ ለመቀላቀል ስለተፈለገ ይህ ዩኒዬን በመቀላቀሉ ምክንያት ጥቅማችሁ ወይም መብታችሁ የሚነካ መንግስታዊ ሆነ መንግስታዊ ያልሆናችሁ ተቋም እንዲሁም ከዚህ ዩኒዬን የምጠይቀው ዕዳ አለበት የምትሉ አበዳሪ አካል ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 30 /ሠላሳ/ ቀናት ውስጥ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት አዊ ብሔረሰብ አስተዳድር እንጅባራ ከተማ አድማስ ኃላፊነቱ የተወሰነ ሁለገብ የገበሬዎች የኅብረት ስራ ማህበራት ዩኒዬን ሕንጻ ሁለተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 205 ድረስ ቀርባችሁ እንድታሳውቁ ለሁለተኛ ጊዜ እናሳስባለን፡፡

የመስኖ ምርትና ግብዓት ግብይት ህብረት ስራ ማህበራት ዩኒየን

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here