ባህል እና ኪን

ለአብራሪነት ታጭቶ በጃዝ የነገሠው

“ውጊያዬ የአፍሪካን ሙዚቃ ለማሳደግ ነው፤ ሁሉንም ነገር ያገኛችሁት ከአፍሪካ ነውና፡፡ አፍሪካ ለዓለም ባህል ብዙ ሰጥታለች፤ ነገር ግን እንደሚገባት ዕውቅና አላገኘችም፡፡ ለእነዚህ መሠረቶቻችን ክብር መስጠት አለብን”...

ሙታን የሚያጫውቱበት

የዐቢይ ጾም ወራት ሲገቡ የከተማዋና የገዳማቱ ድባብ በዝምታና በተመስጦ ሲዋጥ ከርቀት የሚሰማ አንድ ረቂቅና ሰላማዊ የድምፅ ሞገድ አለ። በኃይለኛ የሙዚቃ መሣሪያዎች ጩኸት ለደከመችው የሰው...

“የእርጎ ዝንብነት”

መቸም ሰው ሲኖር ብዙ ይገጥመዋል፤ የማያየው የለም፡፡ ደግ፣ ክፉ እና ይሄ ነው ተብሎ ምድብ ሊወጣለት የማይችል ክስተት ያጋጥመዋል። ማለዳ ሲነሳ “ሰላም አውለኝ” ማለትን የሚያክል...

እስከ-ዳር

ጠይም ናት ደግሞም ከቁመቷ አጠር ትላለች፣ ቢሆንም ግን ነብሱን ይማረውና ባለቅኔው ሙሉጌታ ተስፋዬ አያ ሙሌ “ለዓይን ባልሞላም ለነብስ እደርሳለሁ” እንደሚለው ለዓይን ባትሞላም ለነብስ ትደርሳለች...

የብዕር ዳኝነት

አንዳንዱ ሰው ለተለየ ዓላማ ይጠራል:: ብዙኀኑ ግን ተመሳስለው ያልፋሉ:: ጥቂቶች ብቻ በልዩነት የግል አሻራቸውን አሳርፈው ይሄዳሉ:: ኢትዮጵያ ብዙ ሰዎችን ወልዳ ሸኝታለች:: ግን ማን ይታወሳል?...

በዚህ እትም

spot_imgspot_img