እንግዳችን

“የከተማዋ ባለቤት መሆኑን በተግባር እያሳየ ይገኛል!”

ባህር ዳር በጣና ሀይቅና በአባይ ወንዝ ተከባ የምትገኝ ማራኪ ከተማ ናት፡፡ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የከተማዋን ገፅታ ከመሰረቱ የሚቀይር ግዙፍ የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት እየተካሄደ ይገኛል፡፡ የዚህን...

“አንድ የደም ጠብታ አንድ ሕይወት ያድናል”

የደም ልገሳ በዓለም ዙሪያ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎችን ሕይወት ለማዳን የሚያገለግል ከፍተኛ ሰብአዊ ተግባር ነው። በኢትዮጵያም በየቀኑ በአደጋ፣ በቀዶ ጥገና፣ በካንሰር ሕክምና እና በወሊድ ጊዜ...

መልካምነት ለራስ ነው!!

አቶ ሀሊድ ደሳለኝ መሀመድ ይባላሉ፤ የባሕር ዳር ከተማ ነዋሪ ናቸው፡፡ የ38 ዓመቱ ጎልማሳ የባጃጅ ሾፌር አቶ ሀሊድ ደሳለኝ ደም በመለገስ ይታወቃሉ፤ 23 ጊዜ ደም...

በፊኛ ውስጥ የተገኘው

በቻይና ምእራባዊ ጐንዶንግ ግዛት የሎንታንግ ከተማ ኗሪው የ56 ዓመቱ ጐልማሳ ለሦስት ዓመታት ሲያሰቃየው ከነበረ ህመም እና መሽናት ያለመቻል ችግር ለመዳን ወደ ጤና ተቋም ያመራል፤...

‘‘ካርድ ማውጣት የዳኛ ጉብዝናን አይለካም”

”ካርድ የሚወጣው ለጨዋታው ውበት ሲባል እንጂ ብዙ ካርድ ማውጣት የዳኛ ጉብዝናን አይለካም።“ ዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ዳኛ ኃይለኢየሱስ ባዘዘው (ዶ/ር) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ታሪክ ሦስት...

‘‘ፈጠራን ማክበር ሀገርን ማክበር ነው’’

በሀገራችን የፈጠራ ሥራዎች ውጤታማ እንዲሆኑና የፈጣሪዎች መብት እንዲከበር የኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለሥልጣን ሰፊ ተግባራትን እያከናወነ ይገኛል። በሀገራችን የፈጠራ ሥራዎች፣ የንግድ ምልክቶች እና የቅጅና ተዛማጅ መብቶች...

“አማርኛ የዓለም ሀብት ነው፤ በትክክል ተናገሩት፤በትክክል ጻፉት”

ቋንቋ የአንድ ማህበረሰብ መታወቂያ፣ የታሪክ ማቆያ እና የባህል መገለጫ ነው። አማርኛ ቋንቋ በረጅም ዘመናት ጉዞው ውስጥ በርካታ ውጣ ውረዶችን አልፎ ዛሬ ላይ ደርሷል። በቋንቋው...

“ለሰዎች ፍቅር መስጠት ትልቁ  ‘ርካታ ነው”

በውቢቱ ባህር ዳር ከተማ የቄስ ትምህርት ቤት ፊደል ከመቁጠር ጀምሮ በአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) በተለያየ የሥራ ኃላፊነት ላይ እስከመድረስ የተዘረጋው የሽመልስ ከበደ የሕይወት ጉዞ፤...