እንግዳችን

‘‘ካርድ ማውጣት የዳኛ ጉብዝናን አይለካም”

”ካርድ የሚወጣው ለጨዋታው ውበት ሲባል እንጂ ብዙ ካርድ ማውጣት የዳኛ ጉብዝናን አይለካም።“ ዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ዳኛ ኃይለኢየሱስ ባዘዘው (ዶ/ር) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ታሪክ ሦስት...

‘‘ፈጠራን ማክበር ሀገርን ማክበር ነው’’

በሀገራችን የፈጠራ ሥራዎች ውጤታማ እንዲሆኑና የፈጣሪዎች መብት እንዲከበር የኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለሥልጣን ሰፊ ተግባራትን እያከናወነ ይገኛል። በሀገራችን የፈጠራ ሥራዎች፣ የንግድ ምልክቶች እና የቅጅና ተዛማጅ መብቶች...

“አማርኛ የዓለም ሀብት ነው፤ በትክክል ተናገሩት፤በትክክል ጻፉት”

ቋንቋ የአንድ ማህበረሰብ መታወቂያ፣ የታሪክ ማቆያ እና የባህል መገለጫ ነው። አማርኛ ቋንቋ በረጅም ዘመናት ጉዞው ውስጥ በርካታ ውጣ ውረዶችን አልፎ ዛሬ ላይ ደርሷል። በቋንቋው...

“ለሰዎች ፍቅር መስጠት ትልቁ  ‘ርካታ ነው”

በውቢቱ ባህር ዳር ከተማ የቄስ ትምህርት ቤት ፊደል ከመቁጠር ጀምሮ በአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) በተለያየ የሥራ ኃላፊነት ላይ እስከመድረስ የተዘረጋው የሽመልስ ከበደ የሕይወት ጉዞ፤...

“ታሪክን ሰንዶ ለትውልድ ማስተላለፍ ትልቅ ርካታ ይሰጠኛል”

የዚህ እትም የበኩር እንግዳችን አቶ ያረጋል ገረመው ይባላሉ። በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ለረጅም ዓመታት በተለያዩ የስራ መደቦች እና በኃላፊነት ሲያገለግሉ የቆዩ፣ የባህር ዳር ፖሊቴክኒክ...

“የሴት ሊቅ እንዴት ይጠፋል፣ ዘመናዊውንም ተምረሽ ትውልዱን አስተምሪ ይሉኝ ነበር”

እንዴት ሰነበታችሁ የዝግጅታችን ተከታታዮች፤ እትም የእንግዳ ዓምድ የምናስነብባችሁ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ታሪክ ውስጥ ሴት ልጅ የቅኔ ሊቅ መሆን እንደምትችል በተግባር ያሳዩትን እማሆይ ዓመተ...

“ሥራ ሳይንቁ፣ በታማኝነትና በቆጣቢነት ከሠሩ ስኬት አይቀርም”

አቶ ፈንታሁን ደምመላሽ ይባላሉ፤ በብዙ ውጣ ውረዶች ውስጥ አልፈው በጠንካራ የሥራ ዲሲፕሊንና በቆጣቢነት አሁን ላሉበት ከፍተኛ የስኬት ማማ የደረሱ ብርቱ ሰው ናቸው። በላባቸውና በጥረታቸው...

“የጠበቃ ሥራ በትክክል ከሠራህበት የጽድቅም ሥራ ነው”

በባህርዳር ከተማ የቀድሞው ቀበሌ አምስት ከድብ አምበሳ ጀርባ በሚገኘው ሰፈር ነበር ተወልደው ያደጉት። ጠበቃና አማካሪ አደራው አዲሱ ይባላሉ። በሕግ የመጀመሪያ ዲግሪ እና በአመራርነት ሁለተኛ...