እንግዳችን

“የደን ስራ ተስፋን መትከል ነው”

የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በሀገር አቀፍ ደረጃ በየዓመቱ በስፋት እየተተገበረ የሚገኝ ብሔራዊ ንቅናቄ ነው። ይህ መርሃ ግብር በአማራ ክልል በምን መልኩ እየተመራ እንደሚገኝ፣ የችግኝ...

“መንግሥት በሩን ከፍቷል”

የዚህ ዕትማችን እንግዳ አቶ ዘላለም ንጉሤ ናቸው፡፡ አቶ ዘላለም ከሰሞኑ “ፀሐይ በማለዳ” የተሠኘ በግብረ ገብነት ላይ የሚያተኩር መጽሐፍ አሳትመዋል፡፡ አሚኮን ጨምሮ በተለያዩ ተቋማት በባለሙያነት እና...

ንባብ የወለደው ደራሲ

የዚህ ዕትም የበኩር እንግዳችን  ደራሲ ቴዎድሮስ ተፈራ ይባላል፡፡ ከልጅነቱ ጀምሮ ባዳበረው የንባብ ባህል ሳቢያ ወደ ደራሲነት ተሸጋግሮ  በእንግሊዝኛ ቋንቋ አራት መፃህፍትን ለንባብ አብቅቷል። ስለ...

“የከተማዋ ባለቤት መሆኑን በተግባር እያሳየ ይገኛል!”

ባህር ዳር በጣና ሀይቅና በአባይ ወንዝ ተከባ የምትገኝ ማራኪ ከተማ ናት፡፡ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የከተማዋን ገፅታ ከመሰረቱ የሚቀይር ግዙፍ የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት እየተካሄደ ይገኛል፡፡ የዚህን...

“አንድ የደም ጠብታ አንድ ሕይወት ያድናል”

የደም ልገሳ በዓለም ዙሪያ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎችን ሕይወት ለማዳን የሚያገለግል ከፍተኛ ሰብአዊ ተግባር ነው። በኢትዮጵያም በየቀኑ በአደጋ፣ በቀዶ ጥገና፣ በካንሰር ሕክምና እና በወሊድ ጊዜ...

መልካምነት ለራስ ነው!!

አቶ ሀሊድ ደሳለኝ መሀመድ ይባላሉ፤ የባሕር ዳር ከተማ ነዋሪ ናቸው፡፡ የ38 ዓመቱ ጎልማሳ የባጃጅ ሾፌር አቶ ሀሊድ ደሳለኝ ደም በመለገስ ይታወቃሉ፤ 23 ጊዜ ደም...

በፊኛ ውስጥ የተገኘው

በቻይና ምእራባዊ ጐንዶንግ ግዛት የሎንታንግ ከተማ ኗሪው የ56 ዓመቱ ጐልማሳ ለሦስት ዓመታት ሲያሰቃየው ከነበረ ህመም እና መሽናት ያለመቻል ችግር ለመዳን ወደ ጤና ተቋም ያመራል፤...

‘‘ካርድ ማውጣት የዳኛ ጉብዝናን አይለካም”

”ካርድ የሚወጣው ለጨዋታው ውበት ሲባል እንጂ ብዙ ካርድ ማውጣት የዳኛ ጉብዝናን አይለካም።“ ዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ዳኛ ኃይለኢየሱስ ባዘዘው (ዶ/ር) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ታሪክ ሦስት...