አሚኮ ስፖርት

ለእግር ኳስ  የተከፈለ ህይወት

በእግር ኳስ ታሪክ ውስጥ ተሰጥኦ እና ስነ ምግባርን አጣምረው የያዙ ተጫዋቾች ጥቂት ናቸው፡፡ ከእነዚህ ጥቂት ኮከቦች መካከል ኮሎምቢያዊው ተከላካይ አንድሬስ ኤስኮባር ሳልዳሪያጋ ቀዳሚውን ስፍራ...

ሊጉ እንዴት ተጠናቀቀ?

የ2018 ዓ.ም የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ  በአራት የተለያ ከተሞች ተደርጎ ተጠናቋል፤ አዲስ አበባ፣ አዳማ፣ ሀዋሳ እና ድሬዳዋ ጨዋታዎች የተደረጉባቸው ከተሞች ሲሆኑ 20 ክለቦች በአጠቃላይ...

ታሪክ አዳሹ የዓለም ዋንጫ

የ32ቱ ምርጥ ቡድኖች ፍልሚያ ዛሬ ይጀመራል፡፡ ፉክክሩ ከእያንዳንዱ ተጫዋች እና አሰልጣኝ ፍጹም ትኩረትን የሚሻበት ደረጃ ላይ ደርሷል፡፡ ይህ ደግሞ ስህተት ፈፅሞ የማይሰራበት እና የዓለም...

አዲሱ የሊጉ ንጉሥ

የሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ በ2018 ዓ.ም የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ለመጀመሪያ ጊዜ የሊጉን ዋንጫ ማሸነፉን በይፋ አረጋግጧል፡፡ ክለቡ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከተፎካካሪው ነገሌ...

“የእግዜር እጅ”

ዓለም አቀፉ የስፖርት ትኩሳት ጣሪያ በነካበት በዚያ እጅግ ሞቃታማ የሰኔ እሁድ ቀትር በሜክሲኮው አዝቴካ ስታዲየም የተሰበሰቡ ከ114 ሺህ በላይ ተመልካቾች የስፖርት ታሪክን ለዘላለም የሚቀይር...

በዚህ እትም