ጨረታ

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን የቻግኒ ከተማ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ድርጅት የገቢ ግዥ ፋይ/ን/አስ/የስራ ሂደት በያዘው በ2019 በጀት አመት የፋይናንስና የንብረት እንቅስቃሴ ስራ ኦዲት አገልግሎት...

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን የቻግኒ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ሎት 1. መድሀኒት አመታዊ ውል በመያዝ ለመግዛት እና ሎት 2. ባዞላ ንጣፍ ለአንድ ጊዜ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡...

የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

ፀደይ ባንክ (አ.ማ) ዘንገና ቅርንጫፍ ለአቶ አለኸኝ ጥላሁን እና ለወ/ሮ ማሪቱ መንግስቴ እና ቢትወደድ መንገሻ ጀምበሬ ቅርንጫፍ ለአቶ አለ አድማስ እና ወ/ሮ ብዙአየሁ ገነት...

ግልጽ የጨረታ ማሰታወቂያ

በማዕከላዊ ጎንደር ዞን የኪንፋዝ በገላ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በ2019 ዓ/ም በመደበኛ በጀት ማስፈፀሚያ ሎት 1. የተሸከርካሪ መለዋወጫ እቃዎች፣ ሎት 2. የመኪና ጎማ፣ ሎት 3....

ለመጀመሪያና ለሁለተኛ ጊዜ የወጣ ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በባሕር ዳር ከተማ ቀበሌ 15 በሚገኘው መርከብ ሁ/የገ/ህ/ስ/ማ/ዩኒየን ኃ.የተ. ሎት 1. አሮጌ ያገለገሉ ዕቃዎች ሽያጭ ለመጀመሪያ ጊዜ፣ ሎት 2. ጤፍ ሰብል ሸያጭ ለመጀመሪያ ጊዜ፣...

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ የጨረታ ቁጥር አብክመ ገቢ/የሚ/ተሽ/01/12/2018

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ገንዘብ ቢሮ በአዋጅ ቁጥር 280/2014 አንቀጽ 24 ንዑስ አንቀጽ 10 በተሰጠው ስልጣን መሠረት በክልል ቢሮዎች፣ በከተማ አስተዳደሮች፣ በዞኖችና በወረዳዎች የሚገኙ...

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ገንዘብ ዋና መምሪያ የጓንጓ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት የግዥና ንብረት አስተዳደር ቡድን ለ2019 በጀት ዓመት የእንስሳት መድሃኒት እና ቁሳቁስ ግዥ በግልጽ ጨረታ...

በድጋሚ የወጣ ግልጽ የጨረታ  ማስታወቂያ

በአዊ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን የእንጅባራ ጠቅላላ ሆስፒታል ለ2019 በጀት  ዓመት ሎት 1. የህክምና ኦክስጅን ግዥ በድጋሚ ለ1 አመት፣ ሎት 2. የሰራተኞች ማመላለሻ  የመኪና ሰርቪስ...

 የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

ዳሽን ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 1147/2011 በተሰጠውን ስልጣን መሰረት የሚከተለውን የተበዳሪ ወይም አስያዥ ንብረት ባሉበት ሁኔታ በሐራጅ ይሸጣል፡፡ ተ. ቁ የተበዳሪው ቅርንጫፍ አበዳሪው ቅርንጫፍ የአሰያዥ ስም   ቤቱ የሚገኝበት አድራሻ  ...

 በድጋሚ የወጣ ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የአገው ግምጃ ቤት ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ድርጅት በድርጅቱ የውሃ መገኛ ቦታ ላይ የሚገኘውን ጀኔረተር በጨረታ   ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ ተጫራቾች ማሟላት ያለባቸው መስፈርቶች የሚከተሉት ናቸው፡፡  ጨረታው...