ትንታኔ

“የክልሉ የደን ሽፋን ወደ 18 ነጥብ ዘጠኝ በመቶ ከፍ ብሏል”

ችግኝን መትከል የአየር ንብረት ለውጥን ከማሻሻል ባለፈ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ጉልህ ሚና አለው፡፡ በዘመናችን ዓለም እየተጋፈጠችው ካሉ ከፍተኛ ችግሮች መካከል የአየር ንብረት ለውጥ ቀዳሚውን...

የምርጫ ካርድ ከመያዝ ባለፈ…

ምርጫ ዜጎች በቀጥታ ወይም በተወካዮቻቸው በመምረጥ መሪዎቹን እና ተወካዮችን ለመምረጥ የሚደረግ ሕጋዊ እና ዲሞክራሲያዊ ሂደት ነው:: ይህ ደግሞ የሕዝብን ፍላጎት ለማሳካት፣ መንግሥትን ህጋዊ ለማድረግ እና...

የኖራ መፍጫ ፋብሪካዎች ሊተከሉ  ነው

የዓለም እርሻ ድርጅት መረጃ እንደሚያመላክተው በዓለም አቀፍ ደረጃ አራት ቢሊዮን ሄክታር ያህል መሬት በአሲዳማ አፈር የተጎዳ ነው፤ ይህም ከ30 እስከ 40 በመቶ ያህሉን ለእርሻ...
spot_img

205 ሚሊዮን ኩንታል ለማምረት ታቅዷል

ከዓለም አቀፉ የእርሻ ድርጅት የተገኘው መረጃ እንደሚጠቁመው እ.አ.አ በ2050 የዓለማችን ሕዝቦች የምግብ ፍላጎት 30 በመቶ ይጨምራል፤ ለዚህ መሠረታዊው ምክንያት ደግሞ በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚታየው...

“የመራጭነት ካርድ የሰላም መታወቂያ ነው”   – የምርጫ ተመዝጋቢዎች

በኢፌዴሪ ሕገ - መንግሥት አንቀፅ 38 ላይ ዜጎች የመምረጥና የመመረጥ መብት ተደንግጓል፤ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ዜጋ በቀለም፣ በዘር፣ በብሔር፣ በፆታ፣ በሃይማኖትና በፖለቲካ አመለካከት ወይም አቋም...

ትኩረት የሚሻው የግብርና ኢንቨስትመንት

በአማራ ክልል በ1980ዎቹ አጋማሽ የተጀመረው የግብርና ኢንቨስትመንት በአሁኑ ወቅት በ14 ዞኖች እና በ76 ወረዳዎች እየተከናወነ ይገኛል:: የግብርና ኢንቨስትመንት የውጭ ምንዛሬን በማስገኘት፣ የሥራ ዕድል በመፍጠር፣...

የነዳጅ እጥረት ስጋት እና መፍትሔዎቹ

በመካከለኛው ምሥራቅ እየተባባሰ የመጣው ቀውስ በዓለም አቀፍ የነዳጅ አቅርቦት ሰንሰለት ላይ መስተጓጎልን ፈጥሯል። ኢትዮጵያም የዚህ ተጽዕኖ ሰለባ ሆናለች። በግብይት ላይ አላስፈላጊ የዋጋ ጭማሪ ማድረግ፣...

የኑሮ ውድነቱን ለመቀነስ ማሕበራቱ ምን ፈየዱ?

መግቢያ የሸማቾች ሕብረት ሥራ ማሕበራት  በኢ.ፌ.ዴ.ሪ ሕገ መንግሥት በአዋጅ ቁጥር 813/2006 መግቢያ ላይ ከተቀመጡት መሠረታዊ ነጥቦች ውስጥ "ለሸማቹ ማሕበረሰብ ጤናማ የግብይት ሥርዓትን መዘርጋት እና ሸማቹ...

“ነገ ኑ”ን ያስቀረዉ ማዕከል

በኢትዮጵያ የመንግሥት ተቋማትን አሠራር ለማዘመን እና የአገልግሎት አሰጣጥን ቀልጣፋ ለማድረግ ከባለፉት ጥቂት ዓመታት ጀምሮ በርካታ ርምጃዎች እተወሰዱ ነው። እነዚህ ሥራዎች በዋናነት ዲጂታላይዜሽን፣ የሰው ኀይል...

ከሞፈርና ቀንበር ወደ ሜካናይዜሽን

የአማራ ክልል ግብርናን ከባህላዊው ማረሻ ሞፈር እና ቀንበር አላቆ ወደ ኢንዱስትሪ ማገርነት ለመለወጥ የተቀረጸው የ25 ዓመቱ ስትራቴጂካዊ ፍኖተ ካርታ፣ የክልሉን ምጣኔ ሀብት የሚቀይር ግዙፍ...