ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ማስታወቂያ

0
107

ጣና ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ ስማቸው ከዚህ በታች የተጠቀሱት ተበዳሪዎች ያለባቸውን ብድር በወቅቱ ባለመክፈላቸው ምክንያት ተቋሙ በአዋጅ ቁጥር 626/2001 እና በአዋጅ ቁጥር 97/90 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ለብድሩ በዋስትናነት ወይም በመያዣነት የተያዘውን የመኖሪያ ቤት በሐራጅ ጨረታ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

 

የቅርንጫፍ ስም የተበዳሪ ስም የንብረት አስያዥ ስም የንብረቱ ዓይነት የቤቱ/የቦታው/ ስፋት የሐራጅ መነሻ

ዋጋ

ሃራጅ የሚካሄድበት

ቦታ

ዱርቤቴ ቅርንጫፍ አቶ ታዘበው አቤ ዓለሙ እና አቶ እንዳለው ፈንታሁን ውቤ አቶ ሙሉሀብት ገብሬ መንጌ  የመኖሪያ ቤትና ቦታ 200 ካ.ሜ 1,774,488.26 በመኖሪያ ቤቱ

ነሀሴ 29 ቀን 2016 ዓ/ም

ከጠዋቱ 5፡00

 

ማሳሰቢያ፡-

  1. ማንኛውም ተጫራች ወይም ሕጋዊ ወኪል የሐራጁን መነሻ ዋጋ 5 በመቶ በባንክ ክፍያ ማዘዣ ሲፒኦ በማስያዝ መጫረት ይችላል፣
  2. አሸናፊው ጨረታውን ካሸነፈበት ቀን ጀምሮ ገንዘቡን በ15 ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈል ያለበት ሲሆን ካልከፈለ ለሐራጅ መነሻ ያስያዘው ገንዘብ ተመላሽ አይደረግለትም፣
  3. ሐራጁ የሚካሔድበት በአማራ ክልል በሰ/ጎጃም ዞን ዱርቤቴ ከተማ 01 ቀበሌ በመኖሪያ ቤቱ፤
  4. በጨረታው ላይ ተጫራቾችና ባለንብረቶች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው መገኘት አለባቸው፡፡
  5. ተቋሙ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  6. በመንግሥት የሚፈለጉ ግብሮችን፣ የስም ማዛወሪያ እና ሌሎች ወጪዎችን የጨረታው አሸናፊ ይሸፍናል፡፡
  7. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር +251-582-230-783 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

ጣና ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here