የአዲስ ቅዳም ከተማ መሰረተ ልማት ጽ/ቤት በሊዝ አዋጅ ቁጥር 721/2004 በደንብ ቁጥር 103/2004 እና በመመሪያ ቁጥር 1/2005 መሰረት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የከተማ ቦታዎችን በሊዝ ጨረታ አወዳድሮ ማስተላለፍ ይፈልጋል፡፡ስለሆነም ለጨረታ የቀረቡ ቦታዎች ዝርዝር ሁኔታ እንደሚከተሉት ቀርበዋል፡፡ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ቦታዎችን ጨረታ መጫረት የሚችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
| የቦታ
ቁጥር |
ቦታው የሚገኝበትአካባቢ | ቀበሌ | አዋሳኝ | የቦታው ፋት በካ.ሜ | የቦታው ደረጃ | የቦታው አገልግሎት | የግንባታ ሁኔታ | የሊዝ
መነሻ ዋጋ |
የሊዝ ዘመን | የክፍያ ዘመን | የሲፒኦ መጠን (ብር) | |||
| ሰሜን | ደቡብ | ምስራቅ | ምዕራብ | |||||||||||
|
Co1-01 |
ኳስ ሜዳ |
01 |
ደረጄ አሰሜ |
መንገድ |
ቄ/ፈቃዱ ይግዛው |
Co1-02 |
181.5361 |
1 | ድርጅት | G+0 እና ከዚያ በላይ | 500 | 70 | 40 | 4538.4025 |
|
Co1-02 |
ኳስ ሜዳ |
01 |
ፈንደቃ ህ/ስ/ማህበር |
መንገድ |
ደረጄ አሰሜና Co1-01 |
Co1-03 |
182.0731 |
1 | ድርጅት | G+0 እና ከዚያ በላይ | 500 | 70 | 40 | 4551.8275 |
|
Co1-03 |
ኳስ ሜዳ |
01 |
ፈንደቃ ህ/ስ/ማ እና አሱነው ደምሴ |
መንገድ |
Co1-02 |
Co1-04 |
177.9286 |
1 |
ድርጅት |
G+0 እና ከዚያ በላይ |
500 |
70 |
40 |
4448.215 |
|
Co1-04 |
ኳስ ሜዳ |
01 |
እሱነው ደምሴ |
መንገድ |
Co1-03 |
Co1-05 |
168.0631 |
1 | ድርጅት | G+0 እና ከዚያ በላይ | 500 | 70 | 40 | 4201.5775 |
|
Co1-05 |
ኳስ ሜዳ |
01 |
ሸማቾች ማህበር |
መንገድ |
Co1-04 |
ኳስ ሜዳ |
254.9152 |
1 |
ድርጅት |
G+0 እና ከዚያ በላይ |
500 | 70 | 40 |
6372.88 |
|
Co1-06 |
መነሀርያ |
01 |
ገብሩ አማረ |
መንገድ |
መናኸሪያ |
መንገድ |
1367.954 |
1 |
ድርጅት | G+0 እና ከዚያ በላይ | 500 | 70 | 40 |
34198.85 |
|
R1-07 |
አድጓሚ |
01 |
ባለይዞታ | መንገድ | መንገድ | አብዮት | 125.12 | 1 |
መኖርያ |
G+0 እና ከዚያ በላይ | 200 | 99 | 40 | 1251.2 |
ማሳሰቢያ፡-
- የጨረታው ሰነድ የሚሸጥበት ከሕዳር 26/2018 ዓ.ም እስከ ታህሳስ 9/ 2018 ዓ.ም እስከ 10፡00 ድረስ ዘወትር በስራ ሰዓት ነው፡፡
- የጨረታው ሰነድ የሚመለስበት ቀን የጨረታ ሰነዱ መሸጥ ከጀመረበት ቀን ጀምሮ እስከ ታህሳስ 9/2018 ዓ.ም እስከ 11፡00 ድረስ ነው፡፡የጨረታ ሳጥኑ ታህሳስ 9/2018 ዓ.ም ይታሸጋል፡፡
- የጨረታ ሳጥኑ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ታህሳስ 10/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ይከፈታል፡፡
- መስሪያ ቤቱ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
- በጨረታው ማንኛውም ሰው መሳተፍ ይችላል፡፡ለበለጠ መረጃ 058 450 063 /87 በመደመል መጠየቅ ይችላሉ፡፡
የአዲስ ቅዳም ከተማ መሰረተ ልማት ጽ/ቤት

