መደበኛ የከተማ ቦታ የሊዝ ጨረታ ማስታወቂያ

0
57

የአዲስ ቅዳም ከተማ መሰረተ ልማት ጽ/ቤት በሊዝ አዋጅ ቁጥር 721/2004 በደንብ ቁጥር 103/2004 እና በመመሪያ ቁጥር 1/2005 መሰረት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የከተማ ቦታዎችን በሊዝ ጨረታ አወዳድሮ ማስተላለፍ ይፈልጋል፡፡ስለሆነም ለጨረታ የቀረቡ ቦታዎች ዝርዝር ሁኔታ እንደሚከተሉት ቀርበዋል፡፡ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ቦታዎችን ጨረታ መጫረት የሚችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

የቦታ

ቁጥር

ቦታው የሚገኝበትአካባቢ ቀበሌ      አዋሳኝ የቦታው ፋት በካ.ሜ የቦታው ደረጃ የቦታው አገልግሎት የግንባታ ሁኔታ የሊዝ

መነሻ

ዋጋ

የሊዝ ዘመን የክፍያ  ዘመን የሲፒኦ መጠን (ብር)
ሰሜን ደቡብ ምስራቅ ምዕራብ
 

Co1-01

 

ኳስ ሜዳ

 

01

ደረጄ አሰሜ  

መንገድ

ቄ/ፈቃዱ ይግዛው  

Co1-02

 

181.5361

1 ድርጅት G+0 እና ከዚያ በላይ 500 70 40 4538.4025
 

Co1-02

 

ኳስ ሜዳ

 

01

ፈንደቃ ህ/ስ/ማህበር  

መንገድ

ደረጄ አሰሜና Co1-01  

Co1-03

 

182.0731

1 ድርጅት G+0 እና ከዚያ በላይ 500 70 40 4551.8275
 

Co1-03

 

ኳስ ሜዳ

 

01

ፈንደቃ ህ/ስ/ማ እና አሱነው ደምሴ  

መንገድ

 

Co1-02

 

Co1-04

 

177.9286

 

1

 

ድርጅት

 

G+0 እና ከዚያ በላይ

 

500

 

70

 

40

 

4448.215

 

Co1-04

 

ኳስ ሜዳ

 

01

እሱነው ደምሴ  

መንገድ

 

Co1-03

 

Co1-05

 

168.0631

1 ድርጅት G+0 እና ከዚያ በላይ 500 70 40 4201.5775
 

Co1-05

 

ኳስ ሜዳ

 

01

 

ሸማቾች ማህበር

 

መንገድ

 

Co1-04

 

ኳስ ሜዳ

 

254.9152

 

1

ድርጅት  

G+0 እና ከዚያ በላይ

500 70 40  

6372.88

 

Co1-06

 

መነሀርያ

01  

ገብሩ አማረ

 

መንገድ

 

መናኸሪያ

 

መንገድ

 

1367.954

 

1

ድርጅት G+0 እና ከዚያ በላይ 500 70 40  

34198.85

 

R1-07

 

አድጓሚ

 

01

ባለይዞታ መንገድ መንገድ አብዮት 125.12 1  

መኖርያ

G+0 እና ከዚያ በላይ 200 99 40 1251.2

 

ማሳሰቢያ፡-

  1. የጨረታው ሰነድ የሚሸጥበት ከሕዳር  26/2018 ዓ.ም እስከ ታህሳስ 9/ 2018 ዓ.ም እስከ 10፡00 ድረስ ዘወትር በስራ ሰዓት ነው፡፡
  2. የጨረታው ሰነድ የሚመለስበት ቀን የጨረታ ሰነዱ መሸጥ ከጀመረበት ቀን ጀምሮ እስከ ታህሳስ 9/2018 ዓ.ም እስከ 11፡00 ድረስ ነው፡፡የጨረታ ሳጥኑ ታህሳስ 9/2018 ዓ.ም ይታሸጋል፡፡
  3. የጨረታ ሳጥኑ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ታህሳስ 10/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ይከፈታል፡፡
  4. መስሪያ ቤቱ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ  ነው፡፡
  5. በጨረታው ማንኛውም ሰው መሳተፍ ይችላል፡፡ለበለጠ መረጃ 058 450 063 /87 በመደመል መጠየቅ ይችላሉ፡፡

 

የአዲስ ቅዳም ከተማ መሰረተ ልማት ጽ/ቤት

 

 

 

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here