ማስታወቂያ

0
94

ጀማል አህመድ መሃመድ ጠጠርና ተዛማጅ የግንባታ ጥሬ ዕቃዎች ማምረቻ በደ/ወሎ ዞን በቃሉ ወረዳ በ01 አ/መ/ር ቀበሌ ልዩ ስሙ ኮኖ ተብሎ በሚጠራው ቦታ የጥቁር ድንጋይ ማዕድን ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡

የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-

Adinda UTM Zone 37N

Geographic Coordinates of the license area

ብሎክ 1

No Easting Northing
1 587282.5 1205881.2
2 587271.6 1205944.2
3 587277.1 1205965.2
4 587309.9 1205989.9
5 587262.4 1206034.6
6 587223.2 12059972
7 587184.8 1206059.3
8 587069.7 1205992.6
9 587152.3 1205779.3

 

 

ብሎክ ቁ. በሰሜን በደቡብ በምዕራብ በምሥራቅ
1 የወል/ማህበረሰብ/መሬት የአርጎባ ወረዳ መንገድ የወል መሬት ሰይድ ሃሰን

ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

 

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here