ማስታወቂያ

0
73

ያቤቢ ትሬዲንግ ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በምሥራቅ ጎጃም ዞን በደብረኤልያስ ወረዳ ቀበሌ ዋሜት ልዩ ቦታ አቢር ተብሎ በሚጠራው ቦታ የግራናይት ማዕድን ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡

የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-

Adinda UTM Zone 37N

Geographic Coordinates of the license area

ብሎክ 1

Corner point Easting/X/ Northing/y/
1 298278 1141859
2 298467 1141763
3 298568 1142025
4 298645 1142544
5 298399 1142488
6 298467 1142206
7 2982225 1142279

 

 

 

በሰሜን በደቡብ በምዕራብ በምሥራቅ
ባዶ ቦታ የፒጅኤም ሰስተኔብል ግራናይት ቦታ ተምጫ ወንዝ ባዶ ቦታ

ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

 

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here