ኤደን ገበሬ በሰሜን ሸዋ ዞን ፣ባሶና ወራና ወረዳ ፣በደበሌ ቀበሌ፣ ሰላም አምባ ተብሎ በሚጠራው ቦታ ጥቁር ድንጋይ ማእድን መምረት ስራ ፈቃድ አንዲሰጠው ጠይቋል፡፡
የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-
Adindan UTM Zone 37N
Geographic Coordinates of the license area
Points | x | y | Points | x | y |
1 | 579946 | 1066321 | 10 | 579699 | 1066205 |
2 | 579979 | 1066375 | 11 | 579728 | 1066192 |
3 | 579936 | 1066391 | 12 | 579762 | 1066176 |
4 | 579841 | 1066416 | 13 | 579802 | 1066187 |
5 | 579811 | 1066374 | 14 | 579820 | 1066191 |
6 | 579797 | 1066352 | 15 | 579842 | 1066212 |
7 | 579721 | 1066324 | 16 | 579878 | 1066231 |
8 | 579721 | 1066257 | 17 | 579927 | 1066278 |
9 | 579681 | 1066212 | 18 | 579946 | 1066321 |
ብሎክ አንድ
በሰሜን | በደቡብ | በምዕራብ | በምሥራቅ |
ሰለሞን እጅጋየሁ | ግርማ ወንድሙ | ወልድዮ ወንድሙ | መንገድ |
ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡
የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ