ማስታወቂያ

0
72

ራያና ይመር በወልቃይት ጠገዴ ቃፍታ ሁመራ  ዞን ቃብትያ  ረበውያን ቀበሌ ልዩ ጎጥ ሀስነቶም ተብሎ በሚጠራው ቦታ የልዩ አነስተኛ የወርቅ ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡

የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-

Adinda UTM Zone 37N

Geographic Coordinates of the license area

 

Corner Easting Northing
1 0237866 1580692
2 0237896 1580622
3 0237986 1580670
4 0238085 1580738
5 0238056 1580818
6 0237891 1580721

 

 

በሰሜን በደቡብ በምዕራብ በምሥራቅ
የተከዜ ወንዝ የተከዜ ወንዝ የተከዜ ወንዝ የተከዜ ወንዝ

ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

 

 

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here