አመትሪን ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በሰሜን ጎጃም ዞን በደቡብ ሜጫ ወረዳ ብ/ጮራ ቀበሌ ልዩ ቦታው ሚካኤል ተብሎ በሚጠራው ቦታ የጥቁር ድንጋይ ማዕድን ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡
Adinda UTM Zone 37N
Geographic Coordinates of the license area
የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-
No | Easting | Northing |
1 | 293483 | 1246145 |
2 | 293540 | 1246184 |
3 | 293270 | 1246478 |
4 | 293175 | 1246676 |
5 | 293127 | 1246803 |
6 | 292850 | 1247176 |
7 | 292705 | 1247237 |
8 | 292668 | 1247304 |
9 | 292682 | 1247401 |
10 | 292625 | 1247421 |
11 | 292583 | 1247211 |
12 | 292706 | 1247114 |
ብሎክ ቁጥር | በሰሜን | በደቡብ | በምዕራብ | በምሥራቅ |
ሲልጢ ወንዝ/ሚካኤል/ | ጀማ ወንዝ | ጀማ ወንዝ | አፈረ ገደል |
ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡