ማስታወቂያ

0
46

አሁ ጅብሰም ፋብሪካ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በምስራቅ ጎጃም ዞን በደጀን ወረዳ በኩራር ቀበሌ ተብሎ በሚጠራው ቦታ የኖራ ድንጋይ ማዕድን ምርት ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጠው መስሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል::
የጅኦግራፊክ ኮርዲኔቶቹ:-

Adindan UTM Zone 37N

Geographic Coordinates of the license area

Block:-1

Corner EASTING NORTHING
1 4058939 1114698
2 406659.9 1115069
3 406895 1115001
4 406967 1114686
5 406942 1114602

 

አዋሳኝ ቦታዎች

በሰሜን በደቡብ በምእራብ በምስራቅ
የግል ይዞታ

 

የየዳሙል ጀነራል ትሬዲንግ የጅብሰም ቦታ የግለሰብ ይዞታ ዞምል ኮንስትራክሽን ማሽነሪ አከራይ የጅብሰም ቦታ

 

ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ያገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት (07 ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058-222-1237/2142 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here