የማነ ፣በሪሁንና ጓደኞቻቸው ህ/ስ/ማህበር የጥቁር ድንጋይ ጎንደር ከተማ በማራኪ ክ/ከተማ ብላጅግ ደብርቃ ቀበሌ ልዩ ቦታ ምንጭዮ ተብሎ በሚጠራው ቦታ የላይም ስቶን ማዕድን ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡
የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-
Adindan UTM Zone 37N
Geographic Coordinates of the license area
Block:-1
Corner | Easting | Northing | Corner | Easting | Northing |
1 | 0328893 | 1394801 | 8 | 0328881 | 1395097 |
2 | 0328964 | 1394753 | 9 | 0328816 | 1395014 |
3 | 0328974 | 1394779 | 10 | 0328740 | 1395057 |
4 | 0328984 | 1394911 | 11 | 0328701 | 1394990 |
5 | 0329256 | 1394919 | 12 | 0328766 | 1394975 |
6 | 0329160 | 1394927 | 13 | 0328810 | 1394928 |
7 | 0329126 | 1394983 |
አዋሳኝ ቦታዎች
በሰሜን | በደቡብ | በምዕራብ | በምሥራቅ |
ሽፈራው ተፈራ እና ጌጡ ካሳ | ቢራራ አለም እና ገበያው ገዜ | የሚካኤል ቤተክርስቲያን መሬት | አስረስ አበበና ፀሐይነሽ አድማሱ |
ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡
የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ