አብሮ አደግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን በሰቲት ሁመራ ወረዳ 02 ቀበሌ ልዩ ቦታው ጉዳር ተከዜ እንዳቤቴ ተብሎ በሚጠራው ቦታ የደለል ወርቅ ማዕድን ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡
የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-
Adindan UTM Zone 37N
Geographic Coordinates of the license area
Block:-1
Corner | Easting | Northing |
1 | 0241434 | 2581443 |
2 | 0241380 | 1581485 |
3 | 0241467 | 1581532 |
4 | 0241560 | 1581577 |
5 | 0241588 | 1581462 |
6 | 0241587 | 1581440 |
7 | 0241526 | 1581443 |
በሰሜን | በደቡብ | በምዕራብ | በምሥራቅ |
ወንዝ | መስኖ | የመስኖው ህንፃ ግድብ | ግራናይት ድንጋይ |
ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡
የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ