ማስታወቂያ

0
49

በጌምድር ማዕድን ቁፋሮ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን በወልቃይት ወረዳ ለምለም ቀበሌ ልዩ ቦታው ማይ-ዲማ ተብሎ በሚጠራው ቦታ የወርቅ ማዕድን ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡

የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-

Adindan UTM Zone 37N

Geographic Coordinates of the license area

Block:-1

Corner Easting Northing
1 367030 1526039
2 367394 1526033
3 367587 1526067
4 367630 1526125
5 367675 1525971
6 367552 1525944
7 367558 1525851
8 367477 1525737
9 367417 1525765
10 367325 1525676
11 367185 1525756
12 367094 1525781
13 366969 1525789

 

 

በሰሜን በደቡብ በምዕራብ በምሥራቅ
ሽንጥሮ ተራራ ሽንጥሮ ተራራ

 

 

ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

 

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here