ማስታወቂያ

0
42

ናሆም ኮንስትራክሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበር በሰ/ሸዋ ዞን በቡልጋ ከተማ አስተዳደር በቱለፋ ቀበሌ ልዩ ስሙ ኢግዱ ለገዱባ ተብሎ በሚጠራው ቦታ የጥቁር ድንጋይ ማዕድን ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡

የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-

Adindan UTM Zone 37N

Geographic Coordinates of the license area

ብሎክ:- 1

Corner Easting Northing
1 527527.6340 1023253.9256
2 527640.0342 1023206.1743
3 527751.0958 1023354.5578
4 527855.3747 1023676.3498
5 527729.8547 1023709.0507
6 527659.1829 1023425.7756
7 527609.1600 1023353.0297

 

 

ብሎክ ቁ. በሰሜን በደቡብ በምዕራብ በምሥራቅ
1 ጎሣየ ይርዳው ወንዝ ንብጌ ማዕድን ቁፋሮና ካራሳይንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር አብርሃም ጉልላት የጥቁር ድንጋይ ማዕድን ማምረት

ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

 

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here