ማስታወቂያ

0
48

ካሳሁን እውነቴ አለልኝ በጎንደር ከተማ ሣይና ሣቢያ ቀበሌ ልዩ ቦታው ቀፎ መስቀያ ተብሎ በሚጠራው ቦታ የጥቁር ድንጋይ ማዕድን ምርት ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡

የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-

Adindan UTM Zone 37N

Geographic Coordinates of the license area

Block:-1

Corner Easting Northing
1 337843 1400294
2 337782 1400269
3 337661 1400070
4 337674 1399957
5 337760 1399910
6 337823 1399964
7 337850 1399941
8 337882 1399978
9 338034 1400235
10 337997 1400260
11 337963 1400311
12 337885 1400303

 

አዋሳኝ ቦታዎች

 

በሰሜን

በደቡብ በምዕራብ በምሥራቅ
መንገድ እናና መለስ መንገድ መንገድ

 

ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37 /21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here