ማስታወቂያ

0
61

ኤፍ ኤም ሚክስ ቢዝነስ ኃ/የተ/የግ/ ማህበር  በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ ግድም ወረዳ ላ/አጣዩ ቀበሌ ልዩ ቦታው ቁም ድንጋይ ተብሎ በሚጠራው ቦታ የራዩላይት  ማዕድን ምርት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡

የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-

Adindan UTM Zone 37N

Geographic Coordinates of the license area

Block:-1

Corner Easting Northing
1 602172 1147143
2 602476 1146975
3 602431 1146641
4 602423 1146309
5 602195 1146267

 

 

በሰሜን በደቡብ በምዕራብ በምሥራቅ
የወል ጅረት አስፖልት መንገድ የወል

አዋሳኝ ቦታዎች

 

ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

 

 

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here