ማስታወቂያ

0
69

አክሊለ ብርሃን በሰሜን ሸዋ ዞን በቡልጋ ከተማ አስተዳደር ቱለፋ ቀበሌ ልዩ ስሙ ኢግዱ ለገደባ ተብሎ በሚጠራው ቦታ የከፍተኛ ደረጃ የጥቁር ድንጋይ  ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡

የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-

Adindan UTM Zone 37N

Geographic Coordinates of the license area

Block:-1

P0ints Easting Northing
1 526646.2515 1023477.9365
2 526966.0000 1023441.0000
3 527011.6697 1023600.6053
4 527057.7763 1023824.2295
5 527044.1421 1023868.9583
6 526871.1799 1023723.5222
7 526755.8555 1023643.3157
8 526656.2948 1023657.0161

 

ብሎክ አንድ

በሰሜን በደቡብ በምዕራብ በምሥራቅ
ጠጁ ታደሰ ወንዝ አብርሃም ጉልላት ወዳጄነህ ትሬዲንግ ኃ/የ/የግ/ማ

ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

 

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here