ማስታወቂያ

0
140

ዓባይ ኢንተራሽናል ኃ/የተ/የግል ማህበር በምሥራቅ ጎጃም ዞን ደጀን ዙሪያ ወረዳ ጠደን ቀበሌ ልዩ ቦታ ተብሎ በሚጠራው ቦታ ውስጥ የጅፕሰም ማዕድን ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል::

Adinda UTM Zone 37N

Geographic Coordinates of the license area

የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-

 

No Easting Northing
1 400412 1122639
2 400248 1122368
3 400450 1122024
4 400839 1122234
5 400821 1122316
6 400570 1122506
7 400626 1122565

 

 

ብሎክ ቁጥር በሰሜን በደቡብ በምዕራብ በምሥራቅ
  የግለሰብ ይዞታ የግለሰብ ይዞታ የግለሰብ ይዞታ የግለሰብ ይዞታ

 

ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን:: ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል::

የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት  ቢሮ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here