አቶ አትክልት ይመር አበጋዝ በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታና ግድም ወረዳ ቀበሌ ሆራ ድልድይ እና በኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር በአርጡማ ፍርሲ ወረዳ ቀበሌ ሻሾ ልዩ ቦታው ጉባ አናኒ ተብሎ በሚጠራው ቦታ የትራካይት ማዕድን ምርት ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡
የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-
Adindan UTM Zone 37N
Geographic Coordinates of the license area
Block:-1
ሰሜን ሸዋ | ኦሮሚያ ልዩ ዞን ቦታዎች | ||||
corner | EASTING | NORTHING | corner | EASTING | NORTHING |
1 | 602405 | 1149211 | 1 | 602833 | 1149152 |
2 | 602619 | 1149211 | 2 | 602834 | 1149429 |
3 | 602780 | 1149181 | 3 | 603021 | 1149619 |
የሰሜን ሸዋ አዋሳኝ | |||
በሰሜን | በደቡብ | በምዕራብ | በምሥራቅ |
ቸሬ ለማ | የወል | ኑሬ ሰይድ | የወል |
የኦሮሚያ ልዩ ዞን አዋሳኝ ቦታዎች | |||
በሰሜን | በደቡብ | በምእራብ | በምስራቅ |
ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡
የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ