እድሜ አለም የጠጠር ማምረቻ ድርጅት በም/ጎጃም ዞን፣ በደምበጫ ዙሪያ ወረዳ፣ ቀበሌ ለጀት፣ ልዩ ቦታው አሮጌ አምባ፣ ተብሎ በሚጠራው ቦታ የጥቁር ድንጋይ ማዕድን ምርት ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡
የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-
Adindan UTM Zone 37N
Geographic Coordinates of the license area
Block:-1
id | X | Y | id | X | Y |
1 | 335122 | 1163891 | 11 | 334739 | 1164099 |
2 | 335091 | 1163850 | 12 | 334771 | 1164103 |
3 | 335050 | 1163881 | 13 | 335108 | 164052 |
4 | 335035 | 1163922 | 14 | 335124 | 1164075 |
5 | 334993 | 1163931 | 15 | 335194 | 1164080 |
6 | 334967 | 1163964 | 16 | 335224 | 1164094 |
7 | 334994 | 1163995 | |||
8 | 334864 | 1164006 | |||
9 | 334759 | 1164052 | |||
10 | 334735 | 1164091 |
አዋሳኝ ቦታዎች
በሰሜን | በደቡብ | በምዕራብ | በምሥራቅ |
የወል መሬት | ጉላንዝ | የወል መሬት | ተምጫ ወንዝ |
ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡
የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ