ማስታወቂያ

0
9

ዋሊያ ጎልድ ማይኒንግ ኤንድ ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ ማህበር፤ በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን፣ ሰቲት ሁመራ ወረዳ፣ ቀበሌ 01 ልዩ ቦታው ኪስኔቶ ተብሎ በሚጠራው ቦታ፤ የደለል ወርቅ ማዕድን ምርት ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡

የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-

Adindan UTM Zone 37N

Geographic Coordinates of the license area

Block:-1

id X Y
1 239848 1580221
2 239717 1580099
3 239743 1579957
4 239814 1580036
5 239887 1580205

 

አዋሳኝ ቦታዎች

በሰሜን በደቡብ በምዕራብ በምሥራቅ
አብሮ አደግ ማህበር ክፍት ቦታ ክፍት ቦታ ክፍት ቦታ

ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ፤ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርቡ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

 

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here