የድል በር ግራድ ሞል አፓርትመንት ኃ/የተ/የግ/ማህበር ከዚህ በታች ስማቸዉ የተገለፁትን የማህበሩ አባላት በተደጋጋሚ በቃል በስልክ እና በደብዳቤ ጭምር ያለባቸዉን የገንዘብ መዋጮ ክፍያ በሰዓቱ እንዲከፍሉ ቢጠየቁም ለመክፈል ባለመቻላቸዉ ብዙ ገንዘብና ንብረት የፈሰሰበት የማህበሩ የግንባታ ሥራ ዝናብና ፀሐይ እየተፈራረቀበት ከአንድ ዓመት በላይ ለመቆም ተገዷል፡፡ ይሁን እንጂ ማህበሩ ይህንን ብዙ ገንዘብና ንብረት የፈሰሰበትን የግንባታ ሥራና የማህበሩን ህልዉና ለማስቀጠል ብሎም ለከተማችን እድገት የበኩሉን አስተዋፆ ለመወጣት ሲባል በኢትዮጵ የንግድ ሕግ አንቀፅ 186 እና 256 በተጠቀሰዉ እንዲሁም በማህበሩ የመተዳደሪያ ደንብና በማህበሩ የጠቅላላ የጉባዔ አባላት ዉሳኔ ለመጨረሻ ጊዜ ከህዳር 22/2018 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ታህሳስ 30/2018 ዓ.ም ድረስ በአክሲዮን ማህበሩ ስም በተከፈተዉ የአካዉንት (የሂሳብ) ቁጥር 1000379354107 በኢትዮጵያ የንግድ ባንክ ያለባቸዉን የገንዘብ መዋጮ እዳ አጠቃለዉ በመክፈል በስማቸዉ ደረሰኝ እንዲያቀርቡ እያሳሰብን ይህንን ግዴታዉን በማይወጣ የማህበሩ አባላት ላይ ግን በማህበሩ የግንባታ ስራና ህልዉና ላይ ጭምር ከፍተኛ እንቅፋትና አደጋ እንደፈፀሙ ተቆጥሮ ያለምንም ተጨማሪ ማስጠንቀቂያ ከማህበሩ የምናሰናብተዉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ማሳሰቢያ፡- ማህበሩ የሂሳብ ክፍያ ስህተት ካጋጠመዉ ስህተቱን አርሞ የማስከፈል መብቱ የተጠበቀ ነዉ፡፡
- እስሌማን ኑሩ —————1 እጣ= ዕዳ 420,000 ብር
- ለጋስ ሙሃመድ ———– 1 እጣ = ዕዳ 410,000 ብር
- አህመድ አላሀዲ ———— 1 እጣ = ዕዳ 300,000 ብር
- ኑሩ ከማል —————— 1 እጣ = ዕዳ 290,000 ብር
- ሰዓዳ መሃመድ ————- 2 እጣ = ዕዳ 640,000 ብር
- የሻዉ መሀመድ ————-1 እጣ = ዕዳ 310,000 ብር
- ሳድያ ሙሀመድ ————- 1 እጣ = ዕዳ 100,000 ብር
- መዲና መሀመድ ————- 1 እጣ = ዕዳ 150,000 ብር
- ሙራድ ጡሃ ——————1 እጣ = ዕዳ 120,000 ብር
- አደም ጌታሁን —————1 እጣ = ዕዳ 100,000 ብር
- ሽኩር ደሴ ——————-1 እጣ = ዕዳ 100,000 ብር
- ሙሃመድ እሸቴ —————እጣ = ዕዳ 100,000 ብር
- ኢብራሂም ሰዒድ — ———–1 እጣ = ዕዳ 100,000 ብር
- አብደላ አደም ————–1 እጣ = ዕዳ 100,000 ብር
- ሃምዛ አብዱሰመድ ———–1 እጣ = ዕዳ 100,000 ብር
- አሚኑ ዳዉድ —————- 1 እጣ = ዕዳ 100,000 ብር
- አንዋር መሀመድ ————–1 እጣ = ዕዳ 100,000 ብር
የድል በር ግራድ ሞል አፓርትመንት ኃ/የተ/የግ/ማህበር

