ማስታወቂያ

0
6

ሀሴት በጥራት አነስተኛ ማዕድን ማውጣት ኃ/የተ/የግ/ ማህበር በሰሜን ጎንደር ዞን በምሥ/ ጠለምት ወረዳ ምጫራ ቀበሌ ልዩ ቦታው ሻቁና ተብሎ በሚጠራው ቦታ የወርቅ ማዕድን ምርት ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡

የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-

Adindan UTM Zone 37N

Geographic Coordinates of the license area

Block:-1

id X Y
1 437514 1517981
2 437517 1517899
3 437769 1517903
4 437787 1517973

 

 

በሰሜን በደቡብ በምዕራብ በምሥራቅ
ቃፍታ ደብረ ጽላ ማዕከል ምጫራ 100 ሜትር ርቀት ተከዜ

ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

 

 

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here