አርዲ የግንባታ እቃዎቸ ማምረቻ ሃ/የተ/የግ/ማህበር በምእራብ ጎጃም ዞን ፣ቡሬ ዙሪያ ወረዳ ፣ ቀበሌ ቦቆጣቦ ልዩ ቦታው ሆራ ቦቆ ተብሎ በሚጠራው ቦታ የግራናይት ማዕድን ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡
የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-
Adindan UTM Zone 37N
Geographic Coordinates of the license area
Block1፡-1
| id | x | y |
| 1 | 281671 | 1140655 |
| 2 | 282116 | 11400794 |
| 3 | 281977 | 1141176 |
| 4 | 281537 | 1141053 |
አዋሳኝ ቦታዎች
| በሰሜን | በደቡብ | በምዕራብ | በምሥራቅ |
| መንገድ | የብአኤካ የግራናይት ቦታ | መንገድ | ተራራ |
ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡
የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

