ኤግዱ ለገዲባ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በሰሜን ሸዋ ዞን፣ በቡልጋ ወረዳ ከተማ አስተዳደር፣ ቱለፋ ቀበሌ ልዩ ቦታ ኤግዱ/አልቀት ውሃና ደባብ ተብሎ በሚጠራው ቦታ የጥቁር ድንጋይ ማዕድን ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡
Adinda UTM Zone 37N
Geographic Coordinates of the license area
የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-
Block – 1 | Block – 2 | |||||||
S.No | Easting | Northing | S.No | Easting | Northing | S.No | Easting | Northing |
1 | 525367 | 1023567 | 13 | 525565 | 1023602 | 1 | 526283 | 1023403 |
2 | 525369 | 1023573 | 14 | 525559 | 1023581 | 2 | 526300 | 1023300 |
3 | 525385 | 1023592 | 15 | 525594 | 1023556 | 3 | 526320 | 1023182 |
4 | 525417 | 1023634 | 16 | 525600 | 1023545 | 4 | 526371 | 1023209 |
5 | 525446 | 1023666 | 17 | 525608 | 1023526 | 5 | 526429 | 1023250 |
6 | 525467 | 1023685 | 18 | 525597 | 1023519 | 6 | 526395 | 1023381 |
7 | 525483 | 1023695 | 19 | 525551 | 1023501 | |||
8 | 525491 | 1023701 | 20 | 525508 | 1023512 | |||
9 | 525527 | 1023665 | 21 | 525463 | 1023522 | |||
10 | 525536 | 1023643 | 22 | 525428 | 1023535 | |||
11 | 525550 | 1023639 | 23 | 525381 | 1023554 | |||
12 | 525570 | 1023614 | 24 | 525367 | 1023567 |
ብሎክ ቁጥር | በሰሜን | በደቡብ | በምዕራብ | በምሥራቅ |
1 | ደባይ ሀይሉሥላሴ እና ሽፈራው ሹሙ | ገደል | መንገድ | አማረ ሀይሉ ሥላሴ እና ሽፈራው ሹም |
2 | ሀይሉ አፈራስ | መገርሳ ካሳ | ምሌት ትሬዲንግ እና ሙህየ ለጋስ ጠጠር ማምረቻ | ጠና ጌታነህ |
ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡