ማስታወቂያ

0
119

አቶ ስዩም ኃይለ ማርያም በደቡብ ወሎ ዞን በኩታበር ወረዳ በ012 ቀበሌ ልዩ ቦታው ኦርቻ ተብሎ በሚጠራው ቦታ የድንጋይ ከሰል ማዕድን ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡

የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-

Adinda UTM Zone 37N

Geographic Coordinates of the license area

ብሎክ 1

No Easting Northing No Easting Northing No Easting Northing No Easting Northing
1 553745.81 1243888.79 17 553910.8 1243923.91 33 553773.47 1244142.67 49 553655.11 1244087.12
2 553742.66 1243874.17 18 553904.27 1243951.97 34 553767.69 1244138.85 50 553658.42 1244083.78
3 553734.43 1243877.47 19 553900.11 1243964.91 35 553758.22 1244152.74 51 553677.1 1244065.18
4 553738.68 1243869.33 20 553886.07 1244000.42 36 553752.46 1244161.71 52 553677.5 1244043.4
5 553748.10 1243863.79 21 553815.49 1243962.76 37 553742.63 1244181.65 53 553684.34 1244029.58
6 553748.55 1243861.98 22 553756.22 1244073.03 38 553733.69 1244188.59 54 553707.25 1244016.06
7 553759.68 1243860.17 23 553826.89 1244110.53 39 553727.07 1244216.56 55 553719.35 1243996.25
8 553780.48 1243849.71 24 553826.89 1244110.53 40 553728.37 1244219.41 56 553730.58 1243971.58
9 553788.24 1243839.48 25 553826.89 1244110.53 41 553727 1244224.31 57 553747.02 1243953
10 553872.97 1243852.89 26 553826.89 1244110.53 42 553709.16 1244197.72 58 553757.59 1243930.2
11 553842.28 1243856.33 27 553826.89 1244110.53 43 553692.24 1244181.24 59 553753.39 1243899.53
12 553863.73 1243853.52 28 553826.89 1244110.53 44 553692.24 1244181.29 60 553748.91 1243899.13
13 553872.61 1243854.46 29 553826.89 1244110.53 45 553657.62 1244137.04 61 553745.81 1243881.79
14 553856.99 1243858.04 30 553805.32 1244106.78 46 553641.02 1244122.71      
15 553904.24 1243873.73 31 553793.18 1244117.96 47 553635.93 1244093.94      
16 553904.47 1243898.42 32 553796.58 1244126.63 48 553645.07 1244090.7      

ብሎክ 2

No Easting Northing
1 553826.90 1244111
2 553756.2 1244073
3 553815.5 1243963
4 553886.1 1244000
5 553826.9 1244111

 

ብሎክ ቁጥር በሰሜን በደቡብ በምዕራብ በምሥራቅ
1 እነዘሪቱ ሊበን እነ ሰይድ አህመድ መቃብር ሰይድ ይማም

 

ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here