ማስታወቂያ

0
124

ተከዜ ጎልድ ማይን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በወ/ወ/ሴ/ ሁመራ  ዞን፣ በወስቲ ወረዳ፣ በራውያን ቀበሌ ፣ ልዩ ስሙ ሀሰነቶን ተብሎ በሚጠራው ቦታ የወርቅ ማዕድን ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡

የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-

Adinda UTM Zone 37N

Geographic Coordinates of the license area

ብሎክ 1                                                  ብሎክ 2

 

N.o Easting Northing
1 0239387 1580704
2 0239438 1580744
3 0239336 1580898
4 0239127 1581165
5 0239031 1581044
6 0239078 1580956
7 0239176 1580902

 

 

ብሎክ ቁጥር በሰሜን በደቡብ በምዕራብ በምሥራቅ
1 ተከዜ ወንዝ መስኖ ሁለተኛ ደሴት ትልቅ ግራናይት /በልደር/

 

ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here