ማስታወቂያ

0
127

ኩታ የድንጋይ ውጤቶችን መፈብረክ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በደ/ወሎ ዞን በኩታ በር ወረዳ በ06 ቀበሌ ልዩ ስሙ አምቦ አባ ወዳጆ ተብሎ በሚጠራው ቦታ የጥቁር ድንጋይ ማዕድን ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡

የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-

Adinda UTM Zone 37N

Geographic Coordinates of the license area

ብሎክ 1

No. Easting Northing
1 556257 1246414
2 556226 1246401
3 556202 1246436
4 556151 1246403
5 556132 1246388
6 556107 1246410
7 556139 1246463
8 556155 1246521
9 556172 1246562
10 556175 1246591
11 556193 1246595
12 556217 1246586

 

ብሎክ ቁጥር በሰሜን በደቡብ በምዕራብ በምሥራቅ
1 መኪና ወንዝ ጭጭሳ ወንዝ/ሸለቆ ወንዝ/ሸለቆ

 

ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here