ማስታወቂያ

0
155

የአፍሮ ሴንተር ፎር ሂዩማን ራይትስ ኤንድ ፒስ ቢዩልዲንግ በጎ አድራጆት ማህበር በሚል ስያሜ ማህበሩ እንዲመዘገብ እና ሕጋዊ እውቅና እንዲሰጣቸው በ04/07/2016 ዓ/ም በተፃፈ ደብዳቤ ጠይቀዋል፡፡ ስለሆነም የየበጎ አድራጎት ማህበሩን መመዝገብ የሚቃወም ካለ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10/አስር/ ተከታታይ የሥራ ቀናት መቃወሚያ ይዘው አማራ ክልል ፍትህ ቢሮ የሰነዶች የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶችና የጠበቆች ጉዳይ ዳሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 03 እንዲቀርቡ እያሣወቅን እስከተጠቀሰው ቀን ድረስ ካልቀረቡ ማህበሩን የምንመዘግብ መሆኑን እናሣውቃለን፡፡

የአብክመ ፍትሕ ቢሮ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here