ማስታወቂያ

0
107

አርክ ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር  ሰሜን ጎጃም ዞን  ባሕር ዳር ዙሪያ ወረዳ  ይጎማ 2ቱ ቀበሌ ልዩ ቦታ ነጭታ ተብሎ በሚጠራው ቦታ የጥቁር ድንጋይ ማዕድን ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡

የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-

Adinda UTM Zone 37N

Geographic Coordinates of the license area

 

No     Easting   Northing
1 332084 1268480
2 332183 1268460
3 332243.33 1268463.93
4 332448.91 1268489.54
5 332305.4 1268380.67
6 332301.67 1268348.04
7 332281.83 1268307.56
8 332236.98 1268294.86
9 332204 1268295
10 332164 1268316
11 332084 1268323
12 331972 1268437

 

 

 

ብሎክ ቁጥር

 

በሰሜን

 

በደቡብ

 

በምዕራብ

 

 

 

በምሥራቅ

1 መንገድና የወል/ግጦሽ መሬት ሞላ መላክና አስማማው መንግሥቱ ባይሌ አንባውና ቢምረው ስንታየሁ ጋሻ ሻረውና መንገድ

ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here