ማስታወቂያ

0
107

ሴባስቶፎል ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በሰሜን ጎጃም ዞን  ባህር ዳር ዙሪያ ወረዳ  ይነሣ ሦስቱ ቀበሌ ልዩ ቦታ አጫብር ተብሎ በሚጠራው ቦታ የጥቁር ድንጋይ ማዕድን ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡

የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-

Adinda UTM Zone 37N

Geographic Coordinates of the license area

 

No Easting Northing
1 315613.601 1270997.169
2 315560.523 1271067.311
3 315595.451 1271093.082
4 315539.011 1271149.522
5 315563.881 1271194.112
6 315668.011 1271144.012
7 315720 1271182
8 315756.058 1271219.867
9 315912 1271163
10 315895 1271146
11 315836 1271115
12 315806 1271132
13 315739 1271092

 

 

ብሎክ ቁጥር በሰሜን በደቡብ በምዕራብ በምሥራቅ
1 ቁጭት ትሬዲንግ ሙጨየ አባተ ገደል አፋፍ/ግጦሽ/ አጉማስ ስሜ

ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here