ማስታወቂያ

0
116

ሰላም የማዕድን ቁፋሮ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ወልቃይት ጠገዴ ሴቲት ሁመራ ዞን ወልቃይት ወረዳ ለምለም ቀበሌ ልዩ ቦታ ማይ-ዲማ ተብሎ በሚጠራው ቦታ የወርቅ ማዕድን ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡

የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-

Adinda UTM Zone 37N

Geographic Coordinates of the license area

 

No Easting Northing
1 0366793 1526292
2 0366831 1526361
3 0366681 1526390
4 0366527 1526491
5 0366450 1526430
6 0366400 1526389
7 0366532 1526404
8 0366659 1526381

 

 

ብሎክ ቁጥር በሰሜን በደቡብ በምዕራብ በምሥራቅ
1 ክፍት ክፍት የባህላዊ ማዕድን ቁፋሮ ስንጥሮ

 

ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here