ጭሮ ጠጠር ማምረቻ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በደቡብ ወሎ ዞን ወረዳ ገምባ ከተማ አስተዳደር ቀበሌ 01 ጭሮ ልዩ ቦታ ቻይና ካምፕ 027 ጣሞ ተብሎ በሚጠራው ቦታ ጥቁር ድንጋይ ማዕድን ማምረት
ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡ Adinda UTM Zone 37N
Geographic Coordinates of the license area የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-
Block – 1 | Block – 2 | ||||
No | Easting | Northing | No | Easting | Northing |
1 | 0524196 | 1209021 | 1 | 0524784 | 1209554 |
2 | 0524144 | 1208887 | 2 | 0524854 | 1209460 |
3 | 0524067 | 1208958 | 3 | 0524982 | 1209504 |
4 | 0524015 | 1209013 | 4 | 0524986 | 1209580 |
5 | 0524089 | 1209079 |
ብሎክ ቁጥር | በሰሜን | በደቡብ | በምዕራብ | በምሥራቅ |
1 | የወል መሬት | የወል መሬት/ ለኢንሀደነር ደምሰው ተሠጥቶ የነበረው ኳሪ ሳይት | ሸለቆ | የእነ ሁሴን ሙህየ የሳር መሬት |
ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡
የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ