ማስታወቂያ

0
107

ጎልደን የወርቅ ቁፋሮ ሽርክና ማህበር በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን በቃፍታ ሁመራ ወረዳ በኢንድሪስ ቀበሌ ልዩ ስሙ አይፋ ርጉኦ ተብሎ በሚጠራው ቦታ የወርቅ ማዕድን ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡

የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-

Adinda UTM Zone 37N

Geographic Coordinates of the license area

 

No Easting Northing
1 279951.7236 1564288.777
2 279929.6174 1564329.3033
3 279995.9944 1564431.039
4 280070.9639 1564442.853
5 280110.5509 1564394.5306
6 280126.8027 1564355.5114
7 280074.8185 1564319.6784
8 280006.3857 1564282.4744
9 279951.7236 1564288.777

 

ብሎክ አንድ

በሰሜን በደቡብ በምዕራብ በምሥራቅ
እርሻ በርደር ግራናይት መንገድ

 

ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

 

 

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here