ማስታወቂያ

0
108

ያጌት ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በሰሜን ጎጃም ዞን በባሕርዳር ዙሪያ ወረዳ በኢሳላ ጉላጉልማ ቀበሌ ልዩ ስሙ ጎተራ ተብሎ  በሚጠራው ቦታ ጥቁር ድንጋይ ማዕድን ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡

Adinda UTM Zone 37N

Geographic Coordinates of the license area

የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-

Gps reading points
No Easting Northing Area
1 315420 1266253 4.09 hectars
2 315424 1266166
3 315515 1265965
4 315573 1266031
5 315598 1266069
6 315636 1266118
7 315662 1266165
8 315675 1266186
9 315681 1266197
10 315547 1266232

 

 

ብሎክ ቁጥር በሰሜን በደቡብ በምዕራብ በምሥራቅ
1 ደብረ መድሃኒት ጉላጉልማ መድሃኒዓለም መሬት ደብረ መድሃኒት ጉላጉልማ መድሃኒዓለም መሬት ደብረ መድሃኒት ጉላጉልማ መድሃኒዓለም መሬት ኢሳላ ገብርኤል የ3ቱ ቤ/ክርስቲያን መሬት

 

ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here