ማስታወቂያ

0
141
የእፎይታ በጎ አድራጎት ማህበር በስያሜ በጎ አድራጎት ማህበር እና አርማ እንዲመዘገብ እና ሕጋዊ እውቅና እንዲሰጥላቸው በ23/07/2016ዓ.ም በተላከ ደብዳቤ ጠይቀዋል:: ስለሆነም የበጎ አድራጎት ማህበሩን እና አርማውን መመዝገብ የሚቃወም ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10/አስር/ ተከታታይ የሥራ ቀናት መቃወሚያውን ይዘው አማራ ክልል ፍትህ ቢሮ የሰነዶች፣ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶችና የጠበቆች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 03 እንዲቀርብ እያሳወቅን እስከ ተጠቀሰው ቀን ድረስ ካልቀረበ የበጎ አድራጎት ማህበሩን እና አርማውን የምንመዘግብ መሆኑን እናሳውቃለን::

አማራ ክልል ፍትህ ቢሮ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here