ሃይለሚካኤልና አልማዝ የጥቁር ድንጋ መፈብረክ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር በባንጃ ወረዳ በአርሳ ገንበሀ ቀበሌ ልዩ ስሙ ገንበሃ ተብሎ በሚጠራው ቦታ የጥቁር ድንጋይ ማዕድን ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡
Adinda UTM Zone 37N
Geographic Coordinates of the license area
የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-
ብሎክ 1
No | Easting | Northing |
262079 | 1211980 | |
2 | 262121 | 1212071 |
3 | 262137 | 1212084 |
4 | 262119 | 1212135 |
5 | 262059 | 1212155 |
6 | 261941 | 1212171 |
7 | 261889 | 1212156 |
8 | 261900 | 1212048 |
ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/ 21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡
የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ